\c 62 \v 1 ድነቴ የሚመጣው ከእርሱ ስለሆነ
እግዚአብሔርን ብቻ በጸጥታ እጠብቃለሁ፡፡
\v 2 ዐለቴና መድኃኒቴ እርሱ ብቻ ነው
መጠጊያዬም እርሱ ነው፤ ከቶም አልናወጥም፡፡