\v 89 \v 90 89. ያህዌ ሆይ፣ ቃልህ በሰማይ
ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል፡፡
90. ታማኝነትህ ከትውልድ እስከ ትውልድ ሁሉ ነው
ምድርን መሠረትሃት እርሷም ጸንታ ትኖራለች፡፡