\v 73 \v 74 73. እጆችህ ሠሩኝ፣ አበጃጁኝም
ትእዛዞችህን እንድማር ማስተዋልን ስጠኝ፡፡
74. ቃልህን ተስፋ አድርጌአለሁና
የሚፈሩህ እኔን ዐይተው ደስ ይላቸዋል፡፡