\v 67 \v 68 67. አንዳች ጉዳት ሳይደርስብኝ መንገድ ስቼ ሄድሁ
አሁን ግን ቃልህን እጠብቃለሁ፡፡
68. አንተ መልካም ነህ፤ የምታደርገውም መልካም ነው
እንግዲህ ሥርዐትህን አስተምረኝ፡፡