\v 29 \v 30 29. የሽንገላን መንገድ ከእኔ አርቅ
በቸርነትህ ሕግህን አስተምረኝ፡፡
30. የእውነትን መንገድ መርጫለሁ
ሕግህንም ፊት ለፊቴ አድርጌአለሁ፡፡