Tue Oct 24 2017 04:51:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
402296e1ce
commit
ed6beb04e6
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. እናንተ ደጆች ራሳችሁን ቀና አድርጉ
|
||||
እናንተ የዘላለም በሮች
|
||||
የክብር ንጉሥ እንዲገባ ብድግ በሉ!
|
||||
10. ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው?
|
||||
የሰራዊት ጌታ ያህዌ እርሱ የክብር ንጉሥ ነው፡፡ ሴላ
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\c 25 \v 1 \v 2 \v 3 1. ያህዌ ሆይ፣ ነፍሴን ወደ አንተ አነሣለሁ!
|
||||
2. አምላኬ ሆይ፣ በአንተ እታመናለሁ፡፡
|
||||
እባክህ አታሳፍረኝ፤ አታዋርደኝ
|
||||
ጠላቶቼም በእኔ ላይ ደስ እንዲላቸው አታድርግ፡፡
|
||||
3. አንተን ተስፋ የሚያደርጉ ከቶ አያፍሩም፤
|
||||
እንዲያው ያለ ምክንያት የሚያታልሉ ግን ያፍራሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. ያህዌ ሆይ፣ አካሄድህን አሳውቀኝ
|
||||
መንገድህንም አስተምረኝ፡፡
|
||||
5. በእውነትህ ምራኝ አስተምረኝም፤
|
||||
አንተ የድነቴ አምላክ ነህና
|
||||
ቀኑን ሙሉ በአንተ ታመንሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. ያህዌ ሆይ፣ ከጥንት ጀምሮ የነበሩ
|
||||
ምሕረትህንና ፍቅርህን አስብ፡፡
|
||||
7. የልጅነቴን ኃጢአት፣
|
||||
መተላለፌንም አታስብብኝ፤
|
||||
ያህዌ ሆይ፣ እንደ ቸርነትህ ብዛት
|
||||
እንደ ምሕረትህም መጠን አስበኝ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. ያህዌ መልካም ቅን ነው፤
|
||||
ስለዚህ ኃጢአተኞችን መንገድን ያስተምራቸዋል፡፡
|
||||
9. ትሑታንን በትክክለኛው መንገድ ይመራቸዋል
|
||||
መንገዱንም ያስተምራቸዋል
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. ኪዳኑንና ሥርዐቱን ለሚጠብቁ
|
||||
የያህዌ መንገድ ሁሉ ቸርነትና እውነት ነው፡፡
|
||||
11. ያህዌ ሆይ፣ ኃጢአቴ እጅግ ብዙ ነውና
|
||||
ስለ ስምህ ይቅር በለኝ
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12. ያህዌን የሚፈራ ሰው ማን ነው
|
||||
ጌታ በመረጠው መንገድ ያስተምረዋል፡፡
|
||||
13. ዘመኑን በተድላ ደስታ ያሳልፋል
|
||||
ዘሮቹም ምድርን ይወርሳሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 14 \v 15 \v 16 14. ያህዌ ለሚታዘዙት ሁሉ ወዳጃቸው ነው
|
||||
ለእነርሱ የገባውንም ኪዳን ያጸናል፡፡
|
||||
15. ዐይኖቼ ዘወትር ወደ ያህዌ ናቸው
|
||||
እግሮቼን ከወጥመድ የሚያላቅቃቸው እርሱ ነው፡፡
|
||||
16. እኔ ብቸኛና ምስኪን ነኝና ወደ እኔ ተመለስ ማረኝም፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
መዝሙር 25
|
Loading…
Reference in New Issue