Tue Oct 24 2017 02:43:10 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-10-24 02:43:11 -07:00
parent 4dc9502b37
commit e6d2851968
5 changed files with 21 additions and 0 deletions

5
10/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 11 \v 12 11. በልቡም፣ ‹‹እግዚአብሔር ረስቶአል
እንዳያይም ፊቱን ሸፍኖአል›› ይላል፡፡
12. ያህዌ ሆይ፣ ተነሥ! አምላክ ሆይ
ኃያል ክንድህ ይነሣ!
የተጨቆኑትን ችላ አትበላቸው፡፡

5
10/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 13 \v 14 13. ክፉ ሰው ለምን እግዚአብሔርን ይንቃል?
በልቡም ለምን፣ ‹‹እግዚአብሔር አይቀጣኝም›› ይላል?
14. አንተ ግን መከራንና ሐዘንን ታያለህ
ምስኪኑም ራሱን በአንተ ላይ ይጥላል፤
ለድኻ አደጉም አንተ ረዳቱ ነህ፡፡

5
10/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 15 \v 16 15. የክፉና የበደለኛውን ክንድ ስበር
አንተ እንደማታገኘው አስቦ ነበር
የእጁንም ሰጠው፡፡
16. ያህዌ ከዘላለም እስከ ዘላለም ንጉሥ ነው
ሕዝቦችም ከምድሩ ይወገዳሉ፡፡

4
10/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 17 \v 18 17. ያህዌ የጭቁኖቹን ጩኸት ሰምቷል
ልባቸውን ታበረታለህ፤ ጸሎታቸውንም ትሰማለህ
18. ከእንግዲህ ማንም በምድር ላይ ሽብር እንዳያደርግ
አንተ አባት ለሌላቸውና ለጭቁኖች መከታ ሆንህላቸው፡፡

2
11/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
መዝሙር 11
ለመዘምራን አለቃ የዳዊት መዝሙር