Tue Oct 24 2017 02:43:10 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
4dc9502b37
commit
e6d2851968
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. በልቡም፣ ‹‹እግዚአብሔር ረስቶአል
|
||||
እንዳያይም ፊቱን ሸፍኖአል›› ይላል፡፡
|
||||
12. ያህዌ ሆይ፣ ተነሥ! አምላክ ሆይ
|
||||
ኃያል ክንድህ ይነሣ!
|
||||
የተጨቆኑትን ችላ አትበላቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 13 \v 14 13. ክፉ ሰው ለምን እግዚአብሔርን ይንቃል?
|
||||
በልቡም ለምን፣ ‹‹እግዚአብሔር አይቀጣኝም›› ይላል?
|
||||
14. አንተ ግን መከራንና ሐዘንን ታያለህ
|
||||
ምስኪኑም ራሱን በአንተ ላይ ይጥላል፤
|
||||
ለድኻ አደጉም አንተ ረዳቱ ነህ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 15 \v 16 15. የክፉና የበደለኛውን ክንድ ስበር
|
||||
አንተ እንደማታገኘው አስቦ ነበር
|
||||
የእጁንም ሰጠው፡፡
|
||||
16. ያህዌ ከዘላለም እስከ ዘላለም ንጉሥ ነው
|
||||
ሕዝቦችም ከምድሩ ይወገዳሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 17 \v 18 17. ያህዌ የጭቁኖቹን ጩኸት ሰምቷል
|
||||
ልባቸውን ታበረታለህ፤ ጸሎታቸውንም ትሰማለህ
|
||||
18. ከእንግዲህ ማንም በምድር ላይ ሽብር እንዳያደርግ
|
||||
አንተ አባት ለሌላቸውና ለጭቁኖች መከታ ሆንህላቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 11
|
||||
ለመዘምራን አለቃ የዳዊት መዝሙር
|
Loading…
Reference in New Issue