Tue Oct 24 2017 05:09:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
c51ac52674
commit
d2f1433481
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 11 11. ጻድቃን ሆይ፣ በእግዚአብሔር ደስ ይበለችሁ
|
||||
ልበ ቅኖች ሆይ፣ እልል በሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\c 33 \v 1 \v 2 \v 3 1. ጻድቃን ሆይ፣ በያህዌ ደስ ይባለችሁ
|
||||
ቅኖች ሊያመሰግኑት ይገባል፡፡
|
||||
2. ያህዌን በመሰንቆ አመስግት
|
||||
ዐሥር አውታር ባለው በገና ዘምሩለት፡፡
|
||||
3. አዲስ ዝማሬ አቅርቡለት
|
||||
ባማረ ቅኝት በገና ደርድሩ፤ እልልም በሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 4. የያህዌ ቃል እውነት ነው
|
||||
ሥራውም ሁሉ የታመነ ነው፡፡
|
||||
5. እርሱ ጽድቅንና ፍትሕን ይወዳል
|
||||
ምድር በያህዌ ኪዳን ታማኝት ተሞልታለች፡፡
|
||||
6. ያህዌ ሰማያትን በቃሉ
|
||||
የሰማይ ሰራዊትን በአፉ እስትንፋስ ፈጠረ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 7 \v 8 \v 9 7. የባሕርን ውሆች እንደ ክምር
|
||||
ቀላዩንም በመከማቻ ስፍራ አኖረ፡፡
|
||||
8. ምድር ሁሉ ያህዌን ትፍራው
|
||||
በዓለም ያሉ ሁሉ በፊቱ ይንቀጥቀጥ፡፡
|
||||
9. እርሱ ተናግሮአልና ሆኑ፤
|
||||
እርሱ አዞአልና በስፍራቸው ጸኑ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 10 \v 11 \v 12 10. ያህዌ የሕዝቦችን ምክክር ያጨናግፋል
|
||||
ዕቅዳቸውንም ከንቱ ያደርጋል፡፡
|
||||
11. የያህዌ ዕቅድ ግን ለዘላለም ይኖራል
|
||||
የልቡም ሐሳቡም ለትውልድ ሁሉ ነው፡፡
|
||||
12. ያህዌ አምላኩ የሆነለት፣
|
||||
ርስቱ እንዲሆን የመረጠውም ሕዝብ ቡሩክ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 13 \v 14 \v 15 13. ያህዌ ከሰማይ ይመለከታል
|
||||
የሰው ልጆችንም ሁሉ ያያል፡፡
|
||||
14. ከማደሪያው ሆኖ፣ በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ይመለከታል፡፡
|
||||
15. የሁሉንም ልብ የሠራ እርሱ ነው
|
||||
የሚያደርጉትንም ሁሉ ይመለከታል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 16 \v 17 16. ንጉሥ በሰራዊቱ ብዛት አይድንም፤
|
||||
ጀግናም በኃይሉ ብርታት አያመልጥም፡፡
|
||||
17. በፈረስ ድል አደርጋለሁ ማለት
|
||||
ከንቱ ተስፋ ነው፤
|
||||
በብርቱ ጉልበቱም ማንም አይድንም
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 18 \v 19 18. እነሆ፣ የያህዌ ዐይኖች በሚፈሩት ላይ ናቸው፤
|
||||
በኪዳን ታማኝነቱ በሚታመኑት ላይ አትኩረዋል፡፡
|
||||
19. ይህም የሚሆነው ከሞት ሊያድናቸውና
|
||||
ከራብ ዘመንም ሊጠብቃቸው ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
መዝሙር 33
|
Loading…
Reference in New Issue