Wed Oct 25 2017 23:32:16 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
6d24ab80b4
commit
ccc1feea6a
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
3. ያህዌ ሆይ፣ እጅግ ተዋርደናልና
|
||||
\v 3 \v 4 3. ያህዌ ሆይ፣ እጅግ ተዋርደናልና
|
||||
ማረን፣ አቤቱ ማረን፡፡
|
||||
4. በትዕቢተኞች ብዙ ተዋርደናል፣
|
||||
በትምክሕተኞችም እጅግ ተንቀናል፡፡
|
||||
በትምክሕተኞችም እጅግ ተንቀናል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\c 124 \v 1 \v 2 \v 3 1. ‹‹ያህዌ ከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ››
|
||||
ይበል እስራኤል፡፡
|
||||
2. ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ
|
||||
ያህዌ ከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ
|
||||
3. ቁጣቸው በእኛ ላይ በነደደ ጊዜ
|
||||
በሕይወት እያለን በዋጡን ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. ጐርፍ በወሰደን፣ ውሃም በሸፈነን ነበር፡፡
|
||||
5. ብርቱ ማዕበልም ባሰጠመን ነበር
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. በጥርሳቸው እንዲቦጫጭቁን ያልፈቀደ
|
||||
ያህዌ ይባረክ
|
||||
7. ነፍሳችን እንደ ወፍ
|
||||
ከአዳኝ ወጥመድ አመለጠች
|
||||
ወጥመዱ ተሰበረ
|
||||
እኛም አመለጥን፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 8 8. ሰማይና ምድርን የሠራ ያህዌ
|
||||
ረዳታችን ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 124
|
||||
የዳዊት መዝሙረ መዓርግ
|
|
@ -0,0 +1,9 @@
|
|||
\c 125 \v 1 \v 2 \v 3 1. በያህዌ የሚተማመኑ
|
||||
ሳትናወጥ ለዘላለም እንደምትኖር
|
||||
የጽዮን ተራራ ናቸው፡፡
|
||||
2. ተራሮች ኢየሩሳሌምን እንደ ከበቧት
|
||||
ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም ያህዌም በሕዝቡ
|
||||
ዙሪያ ነው፡፡
|
||||
3. ጻድቁ ክፉ እንዳያደርግ
|
||||
የዐመፃ በትረ መንግሥት የጻድቃንን
|
||||
ምድር አይግዛ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. ያህዌ ሆይ፣ መልካም ለሆኑ፣
|
||||
ልባቸውም ቀና ለሆኑት መልካም አድርግ፡፡
|
||||
5. ወደ ጠማማ መንገዳቸው የሚመለሱትን ግን
|
||||
ያህዌ ከክፉ አድራጊዎች ጋር ያጠፋቸዋል፡፡
|
||||
ሰላም በእስራኤል ላይ ይሁን፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 125
|
||||
መዝሙረ መዓርግ
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\c 126 \v 1 1. ያህዌ የጽዮንን ምርኮ በመለሰ ጊዜ
|
||||
ሕልም እንጂ፣ እውን አልመሰለንም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 2 \v 3 2. በዚያ ጊዜ አፋችን በሣቅ፣
|
||||
አንደበታችንም በዝማሬ ተሞላ፡፡
|
||||
በዚያ ጊዜ በሕዝቦች መካከል፣
|
||||
‹‹ያህዌ ታላቅ ነገር አደረገላቸው›› ተባለ፡፡
|
||||
3. ያህዌ ታላቅ ነገር አደረገልን
|
||||
እኛም እጅግ ደስ አለን፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 4. ያህዌ ሆይ፣ በኔጌቭ እንዳሉ
|
||||
ምንጮች ምርኮአችን መልስ፡፡
|
||||
5. በእንባ የሚዘሩ
|
||||
በእልልታ ይዘራሉ
|
||||
6. ዘሩን ተሸክመው
|
||||
እያለቀሱ የተሰማሩ
|
||||
ነዶአቸውን ተሸክመው
|
||||
እልል እያሉ ይመለሳሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 126
|
||||
መዝሙረ መዓርግ
|
Loading…
Reference in New Issue