Tue Oct 24 2017 23:37:29 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
999a9ab573
commit
cb9663bb71
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12. አምላክ ሆይ፣ ከእኔ አትራቅ፣
|
||||
አምላኬ ሆይ፣ እኔን ለማዳን ፍጠን፡፡
|
||||
13. ተቃዋሚዎቼ ይፈሩ፤ ይጥፉም
|
||||
ሊጐዱኝ የሚፈልጉ ይፈሩ ይዋረዱም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 14 \v 15 \v 16 14. እኔ ግን ዘወትር አንተን ተስፋ አደርጋለሁ
|
||||
በምስጋና ላይ ምስጋና አቀርብልሃለሁ፡፡
|
||||
15. ምንም እንኳ ማስተዋል ቢያዳግተኝ
|
||||
አንደበቴ ዘወትር ስለ ጽድቅህና
|
||||
ስለ ማዳንህ ይናገራል፡፡
|
||||
16. መጥቼ የጌታ ያህዌን ብርቱ
|
||||
ሥራ ዐውጃለሁ
|
||||
የአንተን ጽድቅ ብቻ እናገራለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 17 \v 18 17. እግዚአብሔር ሆይ፣ አንተ ከልጅነቴ
|
||||
ጀምረህ አስተማርኸኝ
|
||||
እኔም እስከ ዛሬ ድረስ
|
||||
ድንቅ ሥራህን እናገራለሁ፡፡
|
||||
18. አምላክ ሆይ፣ ሳረጅና ስሸብትም አትተወኝ
|
||||
እኔም ኃያልነትህን ለመጪው ትውልድ
|
||||
ብርታህንም ኃላ ለሚነሣ ሕዝብ እናገራለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 19 \v 20 19. አምላክ ሆይ፣ ጽድቅህ እስከ ሰማያት
|
||||
ከፍ ያለ ነው
|
||||
አንተ ታላላቅ ነገሮችን አድርገሃል
|
||||
አምላክ ሆይ፣ እንደ አንተ ያለ ማን ነው?
|
||||
20. ብዙ ችግርና መከራ ብታሳየኝም
|
||||
ሕይወቴን እንደ ገና ታድሳለህ፡፡
|
||||
ከምድር ጥልቅም እንደ ገና ታወጣኛለህ
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 21 \v 22 21. ክብሬን ትጨምራለህ
|
||||
ተመልሰህም ታጽናናኛለህ፡፡
|
||||
22. አምላኬ ሆይ፣ ስለ ታማኝነትህ
|
||||
በበገና አመሰግንሃለሁ፤
|
||||
የእስራኤል ቅዱስ ሆይ፣
|
||||
በመሰንቆ እዘምርልሃለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 23 \v 24 23. ለአንተ የምስጋና መዝሙር ሳቀርብ፣
|
||||
ከንፈሮቼ በደስታ ይሞላሉ
|
||||
አንተ ያዳንሃት ነፍሴም
|
||||
እልል ትላለች፡፡
|
||||
24. አንደበቴ ቀኑን ሙሉ ስለ ጽድቅህ ያወራል፤
|
||||
የእኔን መጐዳት የሚፈልጉ አፍረዋልና ተዋርደዋልምና፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 72
|
||||
ስለ ሰሎሞን
|
Loading…
Reference in New Issue