Wed Oct 25 2017 23:40:16 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
000c2d7aff
commit
c304beb5ad
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
||||||
13. ያህዌ ጽዮንን መርጧልና
|
\v 13 \v 14 13. ያህዌ ጽዮንን መርጧልና
|
||||||
ማደሪያው እንድትሆን ወዶአልና፡፡
|
ማደሪያው እንድትሆን ወዶአልና፡፡
|
||||||
14. ‹‹ይህች ለዘላለም ማረፊያዬ ናት
|
14. ‹‹ይህች ለዘላለም ማረፊያዬ ናት
|
||||||
ፈልጌአታለሁና በእርሷ እኖራለሁ፡፡
|
ፈልጌአታለሁና በእርሷ እኖራለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
||||||
|
\v 15 \v 16 15. እጅግ አትረፍርፌ እባርካታለሁ
|
||||||
|
ድኾቿን እንጀራ አጠግባለሁ፡፡
|
||||||
|
16. ካህናቶቿን ማዳንን አለብሳቸዋለሁ
|
||||||
|
ታማኞቿም እልል ይላሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
||||||
|
\v 17 \v 18 17. በዚያ ለዳዊት ቀንድ አበቅላለሁ
|
||||||
|
ለቀባሁትም ሰው መብራት አዘጋጃለሁ፡፡
|
||||||
|
18. ጠላቶቹን እፍረት አከናንባቸዋለሁ
|
||||||
|
እርሱ ላይ ግን አክሊሉ ያበራል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
||||||
|
\c 133 \v 1 1. ወንድሞች ተስማምተው በአንድነት ቢኖሩ
|
||||||
|
እንዴት መልካም ነው! ምንኛስ አስደሳች ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
\v 2 \v 3 2. በአሮን ራስና ጢም ላይ እንደሚፈስስ
|
||||||
|
እስከ ልብሱን ዐንገት ጌጥ ድረስ እንደሚወርድ
|
||||||
|
ውድ ሽቱ ነው፡፡
|
||||||
|
3. ደግሞም በጽዮን ተራራ ላይ እንደሚወርድ
|
||||||
|
እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፡፡
|
||||||
|
ያህዌ በዚያ በረከቱን አዞአልና
|
||||||
|
ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዞአል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
||||||
|
መዝሙር 133
|
||||||
|
የዳዊት መዝሙረ መዓርግ
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
||||||
|
\c 134 \v 1 \v 2 1. እናንት በሌሊት ቆማችሁ በያህዌ ቤት
|
||||||
|
የምታገለግሉ
|
||||||
|
የያህዌ ባርያዎች ሁላችሁ፣ ያህዌን አመስግኑ፡፡
|
||||||
|
2. ወደ መቅደሱ እጃችሁን አንሡና
|
||||||
|
ያህዌን ባርኩ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
||||||
|
\v 3 3. ሰማይና ምድርን የሠራ ያህዌ
|
||||||
|
ከጽዮን ይባርካችሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
||||||
|
መዝሙር 134
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
\c 135 \v 1 \v 2 1. ያህዌን አመስግኑ
|
||||||
|
የያህዌን ስም ወድሱ፤
|
||||||
|
እናንት የያህዌ አገልጋዮች
|
||||||
|
አመስግኑት፡፡
|
||||||
|
2. በያህዌ ቤት
|
||||||
|
በአምላካችንም ቤት አደባባይ የምትቆሙ
|
||||||
|
አመስግኑት፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
||||||
|
መዝሙር 135
|
Loading…
Reference in New Issue