Tue Oct 24 2017 02:25:10 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
ef15e4ac40
commit
980a783a12
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. በሰማያት የሚቀመጥ እርሱ ያፌዝባቸዋል
|
||||
ጌታም ይሳለቅባቸዋል፡፡
|
||||
5. ከዚያም በቁጣው ያናግራቸዋል
|
||||
እንዲህ በማለትም በመዐቱ ያስፈራቸዋል
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. ‹‹እኔ ራሴ በጽዮን፣ በተቀደሰውም
|
||||
ተራራዬ ንጉሤን ሾምሁ፡፡››
|
||||
7. የያህዌን ዐዋጅ ዐውጃለሁ፡፡
|
||||
እርሱም እንዲህ አለኝ፣ ‹‹አንተ ልጄ ነህ!
|
||||
በዚህ ቀን አባትህ ሆኛለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. ለምነኝ፤ አሕዛብን ለርስትህ
|
||||
የምድር ነገሥታትንም ለግዛትህ እሰጥሃለሁ፡፡
|
||||
9. በብረት በትር ትቀጠቅጣቸዋለህ
|
||||
ሸክላ ሠሪው እንዳበጀው ዕቃ ታደቃቸዋለህ፡፡››
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. ስለዚህ አሁን እናንት ነገሥታት ተጠንቀቁ
|
||||
እናንት የምድር ገዦች አስተውሉ፡፡
|
||||
11. ያህዌን በፍርሃት አምልኩት
|
||||
በመንቀጥቀጥ ተገዙለት፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue