Wed Oct 25 2017 02:02:31 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
675624b9e6
commit
66256ae14d
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
28. የአገልጋዮችህ ልጆች በሰላም
|
||||
\v 28 28. የአገልጋዮችህ ልጆች በሰላም
|
||||
ይኖራሉ
|
||||
ትውልዳቸውም በፊትህ ጸንቶ ይኖራል፡፡
|
||||
ትውልዳቸውም በፊትህ ጸንቶ ይኖራል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\c 103 \v 1 \v 2 1. ነፍሴ ሆይ፣ ያህዌ አመስግኚ
|
||||
የያህዌን ቅዱስ ስም በሙሉ ልቤ አመሰግናለሁ፡፡
|
||||
2. ነፍሴ ሆይ፣ ያህዌን አመሰግኚ
|
||||
ውለታውንም ሁሉ አትርሺ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. ኃጢአትሽን ሁሉ ይቅር ይላል
|
||||
ደዌሽንም ሁሉ ይፈውሳል፡፡
|
||||
4. ሕይወትሽንም ከጥፋት ጉድጓድ ያድናል
|
||||
ምሕረትና ርኅራኄውን ያቀዳጅሻል፡፡
|
||||
5. ወጣትነትሽ እንደ ንስር ይታደስ ዘንድ
|
||||
ሕይወትሽን በመልካም ነገር ያጠግባል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 6 \v 7 \v 8 6. ያህዌ ለተጨቆኑ ሁሉ፣ ቅን ፍርድንና
|
||||
ፍትሕን ይሰጣል፡፡
|
||||
7. መንገዱን ለሙሴ፣
|
||||
ሥራውንም ለእስራኤል ልጆች
|
||||
አሳወቀ፡፡
|
||||
8. ያህዌ መሐሪና ይቅር ባይ
|
||||
ለቁጣ የዘገየ፣ ታማኝነቱም የበዛ
|
||||
ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. እርሱ ሁልጊዜ አይገሥጽም
|
||||
ለዘላለምም አይቆጣም፡፡
|
||||
10. እንደ ኃጢአታችን አላደረግብንም
|
||||
እንደ በደላችንም አልከፈለንም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 11 \v 12 \v 13 11. ሰማይ ከምድር ከፍ የማለቱን ያህል
|
||||
እንዲሁ ለሚፈሩት ምሕረቱ ታላቅ ነው፡፡
|
||||
12. ምሥራቅ ከምዕራብ እንደሚርቅ
|
||||
በደልና ኃጢአታችንን በዚያው
|
||||
መጠን ከእኛ አስወገደ፡፡
|
||||
13. አባት ለልጆቹ እንደሚራራ
|
||||
እንዲሁ ያህዌም ለሚፈሩት ይራራል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 14 \v 15 \v 16 14. እርሱ አፈጣጠራችንን ያውቃልና
|
||||
ትቢያ መሆናችንንም ይገነዘባል፡፡
|
||||
15. ሰው እኮ እንደ ሣር
|
||||
እንደሚያድግ የዱር አበባ ነው፡፡
|
||||
16. ነፋስ በሚነፍስበት ጊዜ ድራሹ
|
||||
ይጠፋል፤
|
||||
የነበረበት ስፍራ እንኳ አይታወቅም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,9 @@
|
|||
\v 17 \v 18 \v 19 17. የያህዌ ምሕረት ግን
|
||||
ከዘላለም እስከ ዘላለም በሚፈሩት
|
||||
ላይ ነው፡፡
|
||||
ጽድቁም እስከ ልጅ ልጃቻቸው ዘመን
|
||||
በላያቸው ይሆናል፤
|
||||
18. ይህም ኪዳኑን በሚጠብቁት ላይ
|
||||
ትእዛዙንም በሚያከብሩት ላይ ይሆናል፡፡
|
||||
19. ያህዌ ዙፋኑን በሰማይ አጽንቶአል
|
||||
መንግሥቱም ሁሉን ትገዛለች፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 103
|
||||
የዳዊት መዝሙር
|
Loading…
Reference in New Issue