Wed Oct 25 2017 23:00:16 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
efd9282a81
commit
51aba7fb1b
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
7. ድኻውን ከትቢያ ያነሣል
|
||||
\v 7 \v 8 7. ድኻውን ከትቢያ ያነሣል
|
||||
ችግረኛውንም ከዐመድ ከፍ ከፍ ያደርጋል፡፡
|
||||
8. ከመኳንንት ጋር፣ ከሕዝቡም
|
||||
ሹማምንት ጋር ያስቀምጠዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 9 9. መካኒቱን በቤት ያኖራታል
|
||||
ደስ የተሰኘች የልጆች እናት ያደርጋታል፡፡
|
||||
ያህዌ ይመስገን!
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\c 114 \v 1 \v 2 1. እስራኤል ከግብፅ ወጥቶ ሲሄድ
|
||||
የያዕቆብም ቤት ከባዕድ ሕዝብ
|
||||
ተለይቶ ሲወጣ
|
||||
2. ይሁዳ ቅዱስ ማደሪያው
|
||||
እስራኤልም ግዛቱ ሆነ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. ባሕር ዐይታ ሸሸች
|
||||
ዮርዳኖስም ወደ ኃላው ተመለሰ፡፡
|
||||
4. ተራሮች እንደ አውራ በግ ፈነጩ
|
||||
ኮረብቶችም እንደ ጠቦት ዘለሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 5 \v 6 \v 7 5. አንተ ባሕር ምን ሆነህ ሸሸህ?
|
||||
አንተስ ዮርዳኖስ ለምን ወደ ኃላህ ተመለስህ?
|
||||
6. እናንተ ተራሮች ስለምን እንደ አውራ በግ ፈነጫችሁ?
|
||||
ኮረብቶችስ ለምን እንደ ጠቦት ዘለላችሁ?
|
||||
7. ምድር ሆይ፣ በጌታ ፊት
|
||||
በያዕቆብ አምላክ ፊት ተንቀጥቀጪ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 8 8. እርሱ ዐለቱን ወደ ውሃ ኩሬ
|
||||
ቋጥኙንም ወደ ውሃ ምንጭ ለወጠ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
መዝሙር 114
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\c 115 \v 1 \v 2 1. ለእኛ ሳይሆን፣ ያህዌ ሆይ ለእኛ ሳይሆን
|
||||
ስለ ፍቅርህ፣ ስለ ታማኝነትህ
|
||||
ስምህን አክብረው፡፡
|
||||
2. ስለ ምን ሕዝቦች፣
|
||||
‹‹አምላካቸው የት አለ?›› ይበሉ
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. አምላካችን በሰማይ ነው
|
||||
እርሱ ደስ የሚለውን አደረገ፡፡
|
||||
4. የአሕዛብ ጣዖቶች ብርና ወርቅ
|
||||
የሰው እጅ ሥራዎችም ናቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. አፍ አላቸው ግን አይናገሩም
|
||||
ዐይን አላቸው ግን አያዩም
|
||||
6. ጆሮ አላቸው ግን አይሰሙም
|
||||
አፍንጫ አላቸው ግን አያሸቱም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
7. እጅ አላቸው ግን አይዳሰስም
|
||||
እግር አላቸው ግን አይራመዱም
|
||||
ድምፅም ማሰማት አይችሉም፡፡
|
||||
8. የሠሩአቸውና የሚታመኑባቸው ሁሉ
|
||||
እንደ እነዚህ ጣዖቶች ናቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
መዝሙር 115
|
Loading…
Reference in New Issue