Wed Oct 25 2017 23:18:16 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
553b3e34b2
commit
278d34b355
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 45 \v 46 45. ሥርዐትህን እሻለሁና
|
||||
በፍጹም ነጻነት እኖራለሁ፡፡
|
||||
46. ትእዛዞችህን በነገሥታት ፊት እናገራለሁ
|
||||
ይህን በማድረጌም እፍረት አይሰማኝም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 47 \v 48 47. አጥብቄ እወደዋለሁና
|
||||
በትእዛዞችህ ደስ ይለኛል፡፡
|
||||
48. እጆቼን ወደምወዳቸው ትእዛዞችህ አነሣለሁ፤
|
||||
ሥርዐትህንም አሰላስላለሁ፡፡
|
||||
ዛይ
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 49 \v 50 49. በዚያ ተስፋ ሰጥተኸኛልና
|
||||
ለባርያህ የገባኸውን ቃል አስብ፡፡
|
||||
50. የተስፋ ቃልህ ሕያው አድርጐኛልና
|
||||
ይህ በመከራዬ መጽናኛዬ ሆነ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 51 \v 52 51. ትዕቢተኞች እጅግ ተሳለቁብኝ
|
||||
እኔ ግን ከሕግህ ንቅንቅ አላልሁም፡፡
|
||||
52. ያህዌ ሆይ፣ ከጥንት የነበረውን ድንጋጌህን አሰብሁ
|
||||
በዚህም ተጽናናሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 53 \v 54 53. ሕግህን ከናቁ ክፉዎች የተነሣ
|
||||
እጅግ ተቆጣሁ፡፡
|
||||
54. በእንግድነቴ አገር
|
||||
ሥርዐትህ መዝሙሬ ሆነ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 55 \v 56 55. ያህዌ ሆይ፣ ስምህን በሌሊት አስባለሁ
|
||||
ሕግህንም እጠብቃለሁ፡፡
|
||||
56. ሥርዐትህን ጠብቄአለሁና
|
||||
ይህ የሁልጊዜ ልምዴ ሆነ፡፡
|
||||
ሔት
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 57 \v 58 57. ያህዌ ዕድል ፈንታዬ ነው
|
||||
ቃልህን ለመታዘዝ ቆርጫለሁ፡፡
|
||||
58. በፍጹም ልቤ የአንተን ሞገስ እፈልጋለሁ
|
||||
እንደ ቃልህ ቸርነት አሳየኝ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 59 \v 60 59. መንገዴን መረመርሁ
|
||||
አካሄዴንም ወደ ሥርዐትህ አቀናሁ፡፡
|
||||
60. ትእዛዝህን ለመጠበቅ
|
||||
ቸኮልሁ፤ አልዘገየሁም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 61 \v 62 61. የክፉዎች ገመድ ተተበተበብኝ
|
||||
እኔ ግን ሕግህን አልረሳሁም፡፡
|
||||
62. ስለ ጻድቅ ሥርዐትህ
|
||||
አንተን ለማመስገን በእኩለ ሌሊት እነሣለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 63 \v 64 63. እኔ አንተን የሚፈሩና
|
||||
ሥርዐትህንም የሚጠብቁ ሁሉ ባልንጀራ ነኝ፡፡
|
||||
64. ያህዌ ሆይ፣ ምድር በምሕረትህ ተሞላች
|
||||
ሥርዐትህን አስተምረኝ፡፡ጤት
|
Loading…
Reference in New Issue