Wed Oct 25 2017 01:56:31 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-10-25 01:56:32 -07:00
parent fdae9259f4
commit 0e5ccbff00
11 changed files with 54 additions and 2 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\c 101 1. ያህዌ ሆይ፣ ስለ ታማኝነትህና
ስለ ትክክለኛ ፍርድህ ምስጋና እዘምራለሁ፡፡
\c 101 \v 1 1. ያህዌ ሆይ፣ ስለ ታማኝነትህና
ስለ ትክክለኛ ፍርድህ ምስጋና እዘምራለሁ፡፡

6
101/02.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 2 \v 3 2. ነቀፋ በሌለበት መንገድ እሄዳለሁ
አንተ ወደ እኔ የምትመጣው መቼ ነው?
በቤቴ ውስጥ ያለ ነቀፋ እመላለሳለሁ፡፡
3. በዐይኖቼ ፊት በደል አላኖርም
የክፉዎችን ሥራ እጠላለሁ
ከቶም አልተባበራቸውም፡፡

8
101/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\v 4 \v 5 \v 6 4. ጠማማ ሰዎች ከእኔ ይርቃሉ
ከክፋት ጋር ምንም ግንኙነት የለኝም፡፡
5. ባልንጀራውን በስውር የሚያማውን አጠፋለሁ፡፡
ትዕቢተኛ ዐይንና እብሪተኛ ልብ
ያለውን ሰው አልታገሠውም፡፡
6. ከእኔ ጋር እንዲኖሩ፣ ዐይኖቼ
በምድሪቱ ያሉ ታማኞች ላይ ናቸው
በንጹሕና የሚሄድ እርሱ ያገለግለኛል፡፡

6
101/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 7 \v 8 7. አታላይ ሰው ቤቴ ውስጥ አይኖርም
ሐሰተኛም በዐይኖቼ ፊት አይከብርም፡፡
8. በምድሪቱ ያሉትን ክፉ አድራጊዎች
በየማለዳው አጠፋቸዋለሁ፤
ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ከያህዌ
ከተማ አስወግዳቸዋለሁ፡፡

6
102/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\c 102 \v 1 \v 2 1. ያህዌ ሆይ ጸሎቴን ሰማ
ጩኸቴንም አድምጥ፡፡
2. በመከራዬ ጊዜ ፊትህን ከእኔ አትሰውር
ጆሮህን ወደ እኔ አዘንብል
ወደ አንተ ስጣራ ፈጥነህ
አድምጠኝ፡፡

5
102/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 3 \v 4 3. ዘመኔ እንደ ጢስ እየበነነ ነው
ዐጥንቶቼም እንደ እሳት እየነደዱ ነው፡፡
4. ልቤ ተሰብሮአል፤ እኔም እንደ ደረቀ
ሣር ሆኛለሁ፡፡
እህል መብላትንም ዘንግቻለሁ፡፡

4
102/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 5 \v 6 5. ዘወትር ከመቃተቴ የተነሣ
ዐጥንቴ ከቆዳዬ ጋር ተጣበቀ፡፡
6. በምድረ በዳ እንዳለ እርኩም መሰልሁ፤
በፍርስራሽ መካከል እንዳ ጉጉት ሆንሁ፡፡

5
102/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 7 \v 8 7. ያለ እንቅልፍ አድራለሁ፤
በቤት ጣራ ላይ እንዳለ ብቸኛ ወፍ ሆኛለሁ
8. ጠላቶቼ ቀኑን ሙሉ ይሳለቁብኛል
የሚያፌዙብኝም ስሜን እንደ ርግማን
ቆጥረውታል፡፡

5
102/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 9 \v 10 9. ዐመድ እንደ እህል ቅሜአለሁ!
እንባዬም ከምጠጣው ነገር
ጋር ተደባልቆአል፡፡
10. ወደ ላይ አነሣኸኝ፤ ከቁጣህና ከመዓትህም የተነሣ መልሰህ
ጣልኸኝ፡፡

5
102/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 11 \v 12 11. ዘመኖቼ ቶሎ እንደሚያልፍ ጥላ ናቸው
እኔም እንደ ሣር ደረቅሁ
12. አንተ ግን ያህዌ ሆይ፣ ለዘላለም
ትኖራለህ ስምህ ከትውልድ እስከ ትውልድ
ገናና ነው፡፡

2
102/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
መዝሙር 102
የዳዊት መዝሙር