\v 25 በሰሜን የዳን ሰፈር ምድብተኞች ይሰፍራሉ፡፡ የዳን ህዝብ መሪ የአሚሳዓይ ልጅ አብዔዘር ነው፡፡ \v 26 በእርሱ ክፍል የሰራዊቱ ቁጥር 62700 ነው፡፡