am_num_text_ulb/02/05.txt

1 line
226 B
Plaintext

\v 5 የይሳኮር ጎሳ ከይሁዳ ቀጥሎ ይስፈር፡፡ የሶገር ልጅ ናትናኤል የይሳኮርን ሰራዊት ይምራ፡፡ \v 6 በእርሱ ክፍል የሰራዊቱ ቁጥር 54400 ነው፡፡