am_neh_text_ulb/09/28.txt

2 lines
964 B
Plaintext

\v 28 ነገር ግን እንደገና የሰላም ጊዜ ከሆነ በኋላ፣ አባቶቻችን ዳግም አንተ የምትጠላውን ክፉ ነገሮች አደረጉ፡፡ ስለዚሀ ጠላቶቻቸው እንዲያሸንፏቸውና እንዲገዟቸው ፈቀድህ፡፡ ነገር ግን እንደገና እንድትረዳቸው በጮኹ ጊዜ ሁሉ አንተ ከሰማይ ሆነህ ትሰማቸዋለህ፣ አንተ በምህረት የተሞላህ ስለሆንክ ትታደጋቸዋለህ፡፡
\v 29 አንተ እንደገና ህግጋትህን እንዲታዘዙ ታስጠነቅቃቸዋለህ፣ ነገር ግን እነርሱ ኩራተኞችና ግትሮች ይሆናሉ፣ ድንጋጌዎችህንም ይጥሳሉ፡፡ እንዲያደርጉ ያዘዝካቸውን ሳይታዘዙ ይቀራሉ፡፡ ለትዕዛዛትህ አንዳች ትኩረት አይሰጡም፡፡ አንተን መስማትን በግትርነት ይቃወማሉ፡፡