5 lines
465 B
Plaintext
5 lines
465 B
Plaintext
|
\v 9 \v 10 \v 11 9. እናንተ ሰዎች ያህዌ ላይ የምታሤሩት ምንድነው? እርሱ ፈጽሞ ያጠፋዋል፤ መከራም ዳግመኛ አይነሣም፡፡
|
||
|
10. እንደ እሾኽ ይጠላለፋሉ፤ በወይን ጠጃቸውም ይሰክራሉ፤
|
||
|
እሳት እንደ ገለባ ይበላቸዋል፡፡
|
||
|
11. ነነዌ ሆይ፣ ያህዌ ላይ የሚያሤር፣
|
||
|
ክፉ ምክር የሚመክር ከመካከላችሁ ወጥቷል፡፡
|