From 97b79e260d5836b025d8fcb7c45ebc4e90d9b26f Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Wed, 12 Oct 2016 10:16:37 +0300 Subject: [PATCH] Wed Oct 12 2016 10:16:36 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 08/07.txt | 1 + 08/11.txt | 1 + 08/14.txt | 1 + 08/16.txt | 1 + 08/18.txt | 1 + 08/20.txt | 1 + 08/22.txt | 1 + 08/24.txt | 1 + 08/27.txt | 1 + 08/29.txt | 1 + 08/31.txt | 1 + 08/33.txt | 1 + 12 files changed, 12 insertions(+) create mode 100644 08/07.txt create mode 100644 08/11.txt create mode 100644 08/14.txt create mode 100644 08/16.txt create mode 100644 08/18.txt create mode 100644 08/20.txt create mode 100644 08/22.txt create mode 100644 08/24.txt create mode 100644 08/27.txt create mode 100644 08/29.txt create mode 100644 08/31.txt create mode 100644 08/33.txt diff --git a/08/07.txt b/08/07.txt new file mode 100644 index 0000000..0f8abfc --- /dev/null +++ b/08/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 \v 10 7 ጥቂትም ትናንሽ አሦች ነበሯቸው ባርኮም ያንንም አንዲያቀርቡላቸው አዘዘ፡፡ 8 ሕዝቡም በልተውም ጠገቡ፡ ደቀመዛሙርቱም የተረፈውን ቁርስራሽ ሰባት ታላላቅ መሶብ አነሱ፡፡ 9 የህዝቡም ቁጥር ቁጥራቸውም አራት ሺ ያህል ነበር፡፡ ከዚያም ኢየሱስ ህዝቡን አሰናበታቸው ፡፡ 10 ወዲያውም ከደቀመዛሙርቱ ጋር ወደ ጀልባ ገብተው ወደ ዳልማኑታ አውራጃ አካባቢ ሄዱ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/11.txt b/08/11.txt new file mode 100644 index 0000000..476d80b --- /dev/null +++ b/08/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 \v 13 11 ፈሪሳውያንም ወደ ኢየሱስ እርሱ መጥተው ከእግዚአብሔር ዘንድ የሆነ ምልክትን እንዲያሳያቸው በመፈለግ ሊፈትኑት ይጠይቁት ጀምር፡፡ 12 ኢየሱስም እርሱም በመንፈሱ እጅግ ተበሳጭቶ በዚህ ዘመን ያለ ህዝብ ለምን ምልክት ይፈልጋል እዉነት እላችኋለሁ እናንተ ሰዎች አይሰጣችሁም አላቸው፡፡ 13 ትቶአቸው እንደገና ወደ ጀልባ ገብቶ ወደ ባህሩ ማዶ ተሻገረ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/14.txt b/08/14.txt new file mode 100644 index 0000000..58bb9c4 --- /dev/null +++ b/08/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 14 ደቀመዛሙርቱም እንጀራ መያዝን ረሱ፡፡ 15 በጀልባ ውስጥም ከአንድ እንጀራ በቀር ምንም አልያዙም ነበር ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/16.txt b/08/16.txt new file mode 100644 index 0000000..b86e09e --- /dev/null +++ b/08/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 16 ኢየሱስ ከፈሪሳዊያንና ከንጉሥ ሄሮድስ እርሾ ተጠንቀቁ ብሎ አሳሰባቸው፡፡ እንጀራ ስላልያዝን ነው ብለው እርስ በእርሳቸው ተነጋገሩ ፡፡ 17 ኢየሱስም ይህን አውቆ እንጀራ ስለሌላችሁ ለምን ትነጋገራላችሁ፡፡ እስከአሁን አልገባችሁምን ወይም እስከአሁን አታስተውሉምን ልባችሁ ደንዝዞአልን \ No newline at end of file diff --git a/08/18.txt b/08/18.txt new file mode 100644 index 0000000..da84f98 --- /dev/null +++ b/08/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18 አይን እያላችሁ አታዩምን ጆሮ እያላችሁ አትሰሙምን አታስታውሱምን 19 አምስቱን እንጀራ ለአምስት ሺ ባካፈልኩ ጊዜ ስንት መሶብ ቁርስራሽ ሰበሰባችሁ ብሎ ጠየቃቸው እነርሱም አሥራ ሁለት ብለው መለሱለት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/20.txt b/08/20.txt new file mode 100644 index 0000000..51877e3 --- /dev/null +++ b/08/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 20 ሰባቱን ለአራት ሺ ባካፈልኩ ጊዜስ ስንት ቅርጫት ቁርስራሽ አነሳችሁ አላቸው ሰባት አሉት ፡፡ 21 ገና አታስተውሉምን አላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/22.txt b/08/22.txt new file mode 100644 index 0000000..a52f0fc --- /dev/null +++ b/08/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 22 ወደ ቤተ ሳይዳም መጡ፡፡ የአካባቢው ሰዎችም አይነ ስውር የሆነን ሰው ወደ እርሱ አምጥተው እንዲዳስሰው ለመኑት፡፡ 23 የአይነስውሩንም ሰው እጅ ይዞ ከመንደሩ ውጭ ወሰደው፡፡ በአይኖቹም ላይ እንትፍ ብሎና እጁን ጭኖ አሁን ይታይሀልን ብሎ ጠየቀው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/24.txt b/08/24.txt new file mode 100644 index 0000000..e679e3b --- /dev/null +++ b/08/24.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 24 \v 25 \v 26 24 ቀና ብሎ ተመለከተና ሰዎች ሲራመዱ እንደዛፍ ሆነው ይታየኛል አለው፡፡ 25 እንደገናም እጁን በአይኑ ላይ በጫነበት ጊዜ በሚገባ ተመለከተ የአይኑም ብርሀን ተመለሰለት ሁሉንም ነገር አጥርቶ አየ፡፡ 26 ኢየሱስም ወደ መንደሩ እንኳ እንዳትገባ ብሎ ወደ ቤቱ አሰናበተው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/27.txt b/08/27.txt new file mode 100644 index 0000000..74cdccc --- /dev/null +++ b/08/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 27 \v 28 27 ኢየሱስም ከደቀመዛሙርቱ ጋር ወደ ፊሊጶስፕ ቂሳሪያ ዙሪያ ወዳሉ መንደርሮች ሄዱ፡ በመንገድም ላይ ሳሉ ሰዎች እኔን ማነው ይላሉ ብሎ ጠየቃቸው 28 እነርሱም መጥምቁ ዮሐንስ ሌሎች ደግሞ ኤልያስ አንዳንች ግን ከነቢያት አንዱ ብለው መለሱለት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/29.txt b/08/29.txt new file mode 100644 index 0000000..7f1ef65 --- /dev/null +++ b/08/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 29 እንደገናም እናንተስ እኔ ማን እንደሆንኩ ትላለችሁ ብሎ ጠየቃቸው፡፡ ጴጥሮስም አንተ መሲሁ ነህ በማለት መለሰለት፡፡ 30 ስለእርሱ ለማንም እንዳይናገሩ አስጠነቀቃቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/31.txt b/08/31.txt new file mode 100644 index 0000000..3761412 --- /dev/null +++ b/08/31.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 31 \v 32 31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ እንደሚቀበል በሽማግሌዎች፣ በካህናት አለቆችና በጻፎች እንደሚነቀፍና እንደሚገደል በሦስተኛውም ቀን እንደገና እንደሚነሳ እንዳለው ያስተምራቸው ጀመር፡፡ 32 ይህንንም በግልጽ ተናገረ፡፡ ጴጥሮስም ወስዶ ሊገስጸው ጀመረ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/33.txt b/08/33.txt new file mode 100644 index 0000000..4462456 --- /dev/null +++ b/08/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 \v 34 33 ኢየሱስም ዞር ብሎ ደቀመዛሙርቱን አየና ወደ ኋላዬ ሂድ አንተ ሰይጣን የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን ነገር አታስብምና ብሎ ጴጥሮስን ገሰጸው፡፡ 34 ህዘቡንና ደቀመዛሙርቱንም ወደ እርሱ ጠርቶ ሊከተለኝ የሚወድ ማንም ቢኖር ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ፡፡ \ No newline at end of file