diff --git a/09/30.txt b/09/30.txt new file mode 100644 index 0000000..27b19c9 --- /dev/null +++ b/09/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 \v 31 \v 32 30ከዚያም ወጥተው በገሊላ በኩል አለፉ፤ በዚያ መሆኑን ማንም እንዲያውቅ አይፈልግም ነበር፡፡ 31ደቀመዛሙርቱንም እንዲህ ሲል አስተማራቸው፤ የሰው ልጅ በሰዎች እጅ ታልፎ ይሰጣል፣ ይገድሉታልም፣ ከተገደለ ከሶስት ቀን በኋላም ይነሣል አላቸው፡፡ 32ነገር ግን የተናገራቸውን አላስተዋሉም፤ እንዳይጠይቁትም ፈርተው ነበር፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/33.txt b/09/33.txt new file mode 100644 index 0000000..ffa556a --- /dev/null +++ b/09/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 \v 34 \v 35 33ወደ ቅፍርናሆም መጡ፤ በቤት ሳሉም መንገድ ላይ ስለምን ጉዳይ ነበር የምትነጋገሩት ብሎ ደቀመዛሙርቱን ጠየቃቸው፡፡ 34ከእነርሱ ማን ይበልጥ እንደሆነ ተከራክረው ነበርና ዝም አሉ፡፡ 35ተቀምጦም አሥራ ሁለቱን ጠራቸው፣ እንዲህም አላቸው፣ ከእናንተ የመጀመሪያ ሊሆን የሚወድ የሁሉ መጨረሻና አገልጋይ ይሁን፤ \ No newline at end of file diff --git a/09/36.txt b/09/36.txt new file mode 100644 index 0000000..1097657 --- /dev/null +++ b/09/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 \v 37 36ትንሽ ልጅ በመካከላቸው አቁሞና አቅፎት እንዲህ አላቸው፤ 37ማንም እንደዚህ ካሉት ታናናሽ ልጆች አንዱን በስሜ የሚቀበል እኔን ይቀበላል፣ እኔንም የሚቀበል የሚቀበለው የላከኝን ነው እንጂ እኔን አይደለም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/38.txt b/09/38.txt new file mode 100644 index 0000000..62133a1 --- /dev/null +++ b/09/38.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 38 \v 39 38ዮሐንስም መምህር ሆይ! አንድ ሰው በስምህ አጋንንትን ሲያስወጣ አየነው፤ ስለማይከተለንም ከለከልነው አለው፡፡ 39ኢየሱስ ግን በስሜ ተአምራትን አድርጎ ፈጥኖ በእኔ ላይ ክፉ ሊናገር የሚችል የለምና አትከልክሉት፤ \ No newline at end of file diff --git a/09/40.txt b/09/40.txt new file mode 100644 index 0000000..396aadf --- /dev/null +++ b/09/40.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 40 \v 41 40የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋር ነው አለው፡፡ 41እውነት እላችኋለሁ የክርስቶስ በመሆናችሁ ምክንያት አንድ ብርጭቆ ውሃ እንድትጠጡ የሚሰጣችሁ ዋጋውን አያጣም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/42.txt b/09/42.txt new file mode 100644 index 0000000..fdebcec --- /dev/null +++ b/09/42.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 42 \v 43 \v 44 42በእኔ ከሚያምኑ ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን ከእምነቱ የሚያስት ሰው ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ላይ ታሥሮ በጥልቅ ባህር ላይ ቢጣል ይሻለው ነበር፡፡ +43እጅህ ለመሰናከልህ ምክንያት የምትሆን ከሆነ ቆርጠህ ጣላት፤ ሁለት እጅ ኖሮህ እሳቱ ወደማይጠፋበት ወደ ሲዖል ከምትሔድ አካልህ ጎሎ ወደ ሕይወት ብትገባ ይሻልሃልና፡፡ 44 \ No newline at end of file