Mon Jun 19 2017 16:20:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
db0f1acc5c
commit
82e27dfcb5
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 15 \v 16 15. እናንት በመሪሳ የምትኖሩ
|
||||
\v 15 እናንት በመሪሳ የምትኖሩ
|
||||
ወራሪ አመጣባችኃለሁ፡፡
|
||||
የተከበሩ የእስራኤል መሪዎች
|
||||
በዓዶላም ዋሻ ይሸሸጋሉ፡፡
|
||||
16. ደስ ትሰኙባቸው ለነበሩ ልጆቻችሁ በማዘን ራሳችሁን ተላጩ
|
||||
\v 16 ደስ ትሰኙባቸው ለነበሩ ልጆቻችሁ በማዘን ራሳችሁን ተላጩ
|
||||
ጡራችሁን ተቆረጡ
|
||||
ራሳችሁን እንደ ንስር ራስ ተመለጡት
|
||||
ምክንያቱም ልጆቻችሁ በምርኮ ከእናንተ ይወሰዳሉና፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\c 2 \v 1 \v 2 1. ክፉ ነገር ለማድረግ ለሚያቅዱ
|
||||
\c 2 \v 1 ክፉ ነገር ለማድረግ ለሚያቅዱ
|
||||
መኝታቸው ላይ ሆነው ተንኰል ለሚያውጠነጥኑ ወዮላቸው፡፡
|
||||
ያን ለማድረግ ሥልጣን ስላላቸው
|
||||
ሌሊቱ ሲነጋ ዕቅዳቸውን ሥራ ላይ ያውሉታል፡፡
|
||||
2. የዕርሻ ቦታ ሲፈልጉ፣ ቀምተው ይወስዳሉ
|
||||
\v 2 የዕርሻ ቦታ ሲፈልጉ፣ ቀምተው ይወስዳሉ
|
||||
ቤት ሲፈልጉ ነጥቀው ይወስዳሉ፡፡
|
||||
የሰው መብት ረግጠው ሀብቱን ይዘርፋሉ
|
|
@ -1,12 +1,11 @@
|
|||
\v 3 3. ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
||||
\v 3 ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
||||
በዚያ ሕዝብ ላይ ጥፋት አመጣለሁ
|
||||
ከዚህም ልታመልጡ አትችሉም፡፡
|
||||
ያ የመከራ ጊዜ ስለሚሆን
|
||||
ከእንግዲህ በእብሪት አትኖሩም፡፡
|
||||
\v 4 4. በዚያ ቀን ጠላቶቻችሁ ይሳለቁባችኃል
|
||||
\v 4 በዚያ ቀን ጠላቶቻችሁ ይሳለቁባችኃል
|
||||
በሐዘን እንጉርጉሮ እንዲህ እያሉ ያፌዙባችኃል
|
||||
እኛ እስራኤላውያን ፈጽሞ ጠፍተናል
|
||||
ያህዌ የሕዝቤን ንብረት ወስዶ
|
||||
ርስታችንንም ለከሐሂዲዎች አከፋፈለ
|
||||
\v 5 5. ስለዚህ እናንተ ባለጸጐች በያህዊ ጉባኤ ውስጥ
|
||||
ርስት በዕጣ የሚከፋፈሉ ልጆች አይኖሯችሁም፡፡
|
||||
\v 5 ስለዚህ እናንተ ባለጸጐች በያህዊ ጉባኤ ውስጥ ርስት በዕጣ የሚከፋፈሉ ልጆች አይኖሯችሁም፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue