am_mat_text_ulb/14/34.txt

3 lines
415 B
Plaintext

34. ከተሻገሩም በኋላ፣ ጌንሴሬጥ ወደ ተባል ቦታ መጡ።
35. በዚያም ስፍራ ያሉ ሰዎች ኢየሱስ መሆኑን አወቁ፤በአካባቢው ወደ አሉ ስፍራዎች ሁሉ መልእክት ላኩና ፣ የታመሙትን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ።l
36. የልብሱን ጫፍ ብቻ ለመንካት ለመኑት፣ የነኩትም ሁሉ ተፈወሱ።