am_mat_text_ulb/14/25.txt

3 lines
449 B
Plaintext

25. ከምሽቱም በአራተኛው ክፍል ፣ኢየሱስ በባሕሩ ላይ እየተራመደ ወደ እነሱ እየመጣ ነበር።
26. ደቀመዛሙርቱም በባሕር ላይ እየተራመደ ሲያዩት፣እጅግ ደንግጠው “መንፈስ ነው”ብለው በፍርሃት ጮኹ።
27. ኢየሱስም ግን ወዲያውኑ ፣“አይዟችሁ! እኔ ነኝ! አትፍሩ” በማለት ተናገራቸው።