16. ኢየሱስ ግን ፣''መሄድ አያስፈልጋቸውም ፤እናንተው የሚበሉትን ስጧቸው'' አላቸው።
17. እነርሱም ፣“ እኛ ያለን አምስት እንጀራና ሁለት ዓሣ ብቻ ነው አሉት።''
18. ኢየሱስም ''ያንኑ ወደ እኔ አምጡ'' አለ።