|
54. ከዚያም ኢየሱስ ወደ ራሱ አገር መጥቶ ፣ለህዝቡ በምኩራቦች አስተማረ፣ ከዚህም የተነሳ ተገርመው፥ ይህ ሰው ይህን ጥበቡንና እነዚህን ተአምራት ከየት አገኘ? አሉ።
|
|
55. ይሄ የአናጢው ልጅ አይደለም ወይ? እናቱስ ማሪያም አይደለችም ወይ? ያዕቆብ፥ ዮሴፍ ፥ስምኦን እና ይሁዳስ ወንድሞቹ አይደሉም ወይ?
|
|
56. እህቶቹስ ከእኛው ጋር አይደሉም ወይ? ታዲያ ይሄ ሰው እነዚህን ሁሉ ነገሮች ከየት አገኛቸው?'' |