15. በዓይናቸውም እንዳይመለከቱ፣በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ ፣በልባቸውም እንዳያስተውሉ ፣፣ ጆሯቸው ለመስማት ከብዷል፣ ዓይናቸውም ተከድኗል። እንዳይመለሱና እኔም እንዳልፈውሳቸው የዚህ ሕዝብ ልብ ደንድኗል።