|
\v 25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ “የሰማይና የምድር ጌታ አባት ሆይ፣ ይህን ከአዋቂዎችና ከአስተዋዮች ሰውረህ እንደ ህጻናት ላልተማሩት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግንሃለሁ” አለ፡፡
|
|
\v 26 አዎ፣ አባት ሆይ ይሄ በፊትህ ደስ የሚያሰኝህ ይህ ነበር፡፡
|
|
\v 27 ከአባቴ ሁሉ ተሰጥቶኛል፣ ከአባት በስተቀር ማንም ልጅን የሚያውቀው የለም ፤ከልጅም በስተቀር ፣ልጁም ሊገልጥለት ከሚፈልገው በቀር ፣አባትን የሚያውቅ ማንም የለም፡፡ |