10 ኢየሱስም በቤት ውስጥ ለመመገብ በተቀመጠ ጊዜ፥ ብዙ ግብር ሰብሳቢዎችና ኃጢአተኞች መጥተው ከኢየሱስና ከደቀመዛሙርት ጋር አብረው በሉ።
11 ፈሪሳውያንም ይህን ሲያዩ ደቀመሙርቱን '' መምህራችሁ ከግብር ሰብሳቢዎችና ከኃጢአተኞች ጋር የሚበላው ለምንድን ነው?'' አሏቸው፡፡