\v 20 ምሽት ላይ ከዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት ጋር ለመብላት ተቀመጠ፡፡ \v 21 በመብላት ላይ እያሉ፣ ‹‹እውነት ነው የምላችሁ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል›› አላቸው፡፡ \v 22 በጣም አዘኑ፤ እያንዳንዱም፣ ‹‹እኔ እሆን?›› በማለት ጠየቀ፡፡