From a37aba0d9c5de5e19a592b81e9c836a9a60dc04a Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Mon, 16 May 2016 21:07:00 +0300 Subject: [PATCH] Mon May 16 2016 21:07:00 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 07/21.txt | 3 +++ 07/24.txt | 2 ++ 2 files changed, 5 insertions(+) create mode 100644 07/21.txt create mode 100644 07/24.txt diff --git a/07/21.txt b/07/21.txt new file mode 100644 index 0000000..21cc1cd --- /dev/null +++ b/07/21.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +21. በሰማይ ያለውን የአባቴን ፍቃድ የሚያደርግ ሁሉ እንጂ ጌታ ጌታ የሚለኝ ሁሉ ወደ መንግስተ ሰማይ አይገባም፡፡ +22. በዚያን ቀን ብዙዎች ጌታ ጌታ በስምህ ትንቢት ተናግረን አልነበረም እንዴ? በስምህ አጋንንት አስወጥተን አልነበረም እንዴ? በስምህ ብዙ ታላላቅ ነገሮችን አድርገን አልነበረምን? ይሉኛል፡፡ +23. እኔም “እናንት ተንኮለኞች የት አውቃችኋለሁ ከእኔ ራቁ ብዬ በግልጽ እነግራቸዋለሁ”! diff --git a/07/24.txt b/07/24.txt new file mode 100644 index 0000000..98d1c59 --- /dev/null +++ b/07/24.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +24. ስለዚህ ቃሎቼን የሚሰማና የሚታዘዛቸው ልክ ቤቱን በድንጋይ ላይ እንደመሰረተ አስተዋይ ሰው ይመስላል፡፡ +25. ዝናብ ዘነበ፣ ጎርፍም ጎረፈ፣ ንፋስም ነፈሰ ያቤት ቢመታው ይሁን እንጂ ቤቱ በአለት ላይ ስለተመሠረተ ቤቱ አልፈረሰም፡፡