diff --git a/14/25.txt b/14/25.txt index daca6b5..33ef31a 100644 --- a/14/25.txt +++ b/14/25.txt @@ -1,3 +1,3 @@ 25. ከምሽቱም በአራተኛው ክፍል ኢየሱስ በባህሩ ላይ እየተራመደ፥ወደ እነሱ እየመጣ ነበር። 26. ደቀመዛሙርቱም በባህር ላይ እየተራመደ ሲያዩት፥ እጅግ ተደናግጠው “መንፈስ ነው፥”ብለው በፍርሃትም ጮኹ። -27. ኢየሱስም ወዲያውኑ ተናገራቸው፥ “እኔ ነኝ አትፍሩ” አላቸው፡፡ \ No newline at end of file +27. ኢየሱስም ወዲያውኑ ተናገራቸው፥ “አይዟችሁ! እኔ ነኝ! አትፍሩ” አላቸው፡፡ \ No newline at end of file