diff --git a/14/25.txt b/14/25.txt new file mode 100644 index 0000000..50d418e --- /dev/null +++ b/14/25.txt @@ -0,0 +1,4 @@ +25. ከምሽቱም በአራተኛው ጊዜ እየሱስ በባህሩ ላይ እየተራመደ ወደ እነሱ ቀረበ +26. ደቀመዛሙርቱም በባህሩ ላይ መራመዱን/ መሄዱን ሲያዩ ፈርተው ነበር “መንፈስ ነው” አሉ በፍርሃትም ተውጠው ጮኹ +27. እየሱስም ወዲያውኑ “እኔ ነኝ አትፍሩ” አላቸው፡፡ + diff --git a/14/28.txt b/14/28.txt new file mode 100644 index 0000000..412cc42 --- /dev/null +++ b/14/28.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +28. ጴጥሮስም መልሶ “ጌታ አንተ ከሆንክ እውሃው ላይ ወደ አንተ እንድመጣ እዘዘኝ” አለው፡፡ +29. እየሱስ “ና” አለው ስለዚህ ጴጥሮስ ከጀልባው ወጣ ወደ ኢየሱስ ለመሄድ በውሃዎች ላይ ተራመደ +30. ጴጥሮስ ግን ነፋሱን አይቶ ፈራ መስጠም ሲጀምር “ጌታ አድነኝ” ብሎ ጮኸ