Tue Jun 07 2016 18:20:26 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
fdecafc489
commit
1f672dfa5e
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
||||||
3. ኢየሱስም በምሳሌ ብዙ ነገር ነገራቸው ።እንዲህም አለ '' ዘሪ ለመዘራት ወጣ።
|
3. ኢየሱስም በምሳሌ ብዙ ነገር ነገራቸው ።እንዲህም አለ '' ዘሪ ለመዘራት ወጣ።
|
||||||
4. በሚዘራበትም ጊዜ አንዳንዱ በመንገድ አጠገብ ወደቆ ወፎች መጥተው በሉት።
|
4. በሚዘራበትም ጊዜ አንዳንዱ በመንገድ አጠገብ ወደቆ ወፎች መጥተው በሉት።
|
||||||
5. ሌላውም በቂ አፈር በሌለበት በዓለታማ መሬት ላይ ወደቀ። አፈሩ ጥልቀት ስላልነብረው ወዲያውም በቀለ።
|
5. ሌሎችም ዘሮች በቂ አፈር በሌለበት በዓለታማ መሬት ላይ ወደቀ። አፈሩ ጥልቀት ስላልነብረው ወዲያውም በቀለ።
|
||||||
6. ፀሐይ ሲወጣ ግን ሥር ስላልነበረው ጠውልጎ ደረቀ።
|
6. ፀሐይ ሲወጣ ግን ፣ሥር ስላልነበረው ጠውልጎ ደረቀ።
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
||||||
7. ሌላው ዘር ደግሞ በእሾህ ተክሎች መካከል ወደቀ፥ እሾሁም አደጎ አነቀው።
|
7. ሌላው ዘር ደግሞ በእሾህ ተክሎች መካከል ወደቀ፥ እሾሁም አደጎ አነቀው።
|
||||||
8.ሌሎቹ ዘሮች በመልካም መሬት ላይ ወድቀው ፍሬም አፈሩ ፤አንዳንዶቹ መቶ እጥፍ፣ አንዳንዶቹ ስልሳ ጥቂቶቹ ሰላሳ ፍሬ አፈሩ።
|
8.ሌሎቹ ዘሮች በመልካም መሬት ላይ ወድቀው ፍሬም አፈሩ ፤አንዳንዶቹ መቶ እጥፍ፣ አንዳንዶቹ ስልሳ ጥቂቶቹ ሰላሳ ፍሬ አፈሩ።
|
||||||
9. ጆሮ ያለው ይሰማ።''
|
9. ጆሮ ያለው ይሰማ።''
|
Loading…
Reference in New Issue