diff --git a/16/27.txt b/16/27.txt index 269fe16..798377b 100644 --- a/16/27.txt +++ b/16/27.txt @@ -1 +1 @@ -\v 27 27 የሰው ልጅ በአባቱ ክብር ከመላእክቱ ጋር ይመጣልና፡፡ ከዚያም ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ሥራው ይከፍለዋል፡፡ \v 28 28 እውነት እላችኋለሁ፤ እዚህ ከቆማችሁት መካከል የሰው ልጅ በመንግሥቱ ሲመጣ እስኪያዩ ድረስ ሞትን የማይቀምሱ አንዳንዶች አሉ፡፡ \ No newline at end of file +\v 27 የሰው ልጅ በአባቱ ክብር ከመላእክቱ ጋር ይመጣልና፡፡ ከዚያም ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ሥራው ይከፍለዋል፡፡ \v 28 እውነት እላችኋለሁ፤ እዚህ ከቆማችሁት መካከል የሰው ልጅ በመንግሥቱ ሲመጣ እስኪያዩ ድረስ ሞትን የማይቀምሱ አንዳንዶች አሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/17/01.txt b/17/01.txt new file mode 100644 index 0000000..3fce2e2 --- /dev/null +++ b/17/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 17 \v 1 ከስድስት ቀን በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስን፣ ዮሐንስን፣ ያዕቆብንና ወንድሙን ይዞ ብቻቸውን ወደ ረጅም ተራራ አወጣቸው፡፡ \v 2 በፊታቸውም መልኩ ተለወጠ፤ ፊቱ እንደ ፀሐይ አበራ፤ ልብሱም እንደ ብርሃን አንጸባረቀ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/17/03.txt b/17/03.txt new file mode 100644 index 0000000..c41d0ed --- /dev/null +++ b/17/03.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +1 ከስድስት ቀን በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስን፣ ዮሐንስን፣ ያዕቆብንና ወንድሙን ይዞ ብቻቸውን ወደ ረጅም ተራራ አወጣቸው፡፡ 2 በፊታቸውም መልኩ ተለወጠ፤ ፊቱ እንደ ፀሐይ አበራ፤ ልብሱም እንደ ብርሃን አንጸባረቀ፡፡ +3 እነሆ፣ ሙሴና ኤልያስ ከእርሱ ጋር ሲነጋገሩ ታዩአቸው፡፡ 4 ጴጥሮስ መልሶ፣ ‹‹ጌታ ሆይ፣ እዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፡፡ ብትፈልግ እኔ እዚህ ሦስት ዳሶችን፡- አንድ ለአንተ፣ አንድ ለሙሴ፣ አንድ ለኤልያስ እሠራለሁ›› አለ፡፡ diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 8327686..c6970d8 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -233,6 +233,8 @@ "16-17", "16-19", "16-21", - "16-24" + "16-24", + "16-27", + "17-01" ] } \ No newline at end of file