\v 4 ሄሮድስ የካህናቱን አለቆችና የሕዝቡን የሕግ መምህራን ሰብስቦ፣ ‹‹ክርስቶስ የሚወለደው የት ነው?›› በማለት ጠየቀ፡፡ \v 5 ‹‹በቤተ ልሔም ይሁዳ›› አሉት፤ በነቢዩ የተጻፈው ይህ ነውና፡
\v 6 በይሁዳ ምድር የምትገኚ አንቺ ቤተ ልሔም፣
ከይሁዳ ገዦች በምንም አታንሺም፣
ሕዝቡን እስራኤልን የሚጠብቅ ገዥ፣
ከአንቺ ይወጣልና፡፡