am_mat_text_ulb/15/15.txt

1 line
391 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 15 ጴጥሮስ መልሶ ኢየሱስን፣ ‹‹ይህን ምሳሌ አብራራልን›› አለው፡፡ \v 16 ኢየሱስ፣ ‹‹እናንተ ደግሞ አሁንም አታስተውሉምን? \v 17 ወደ አፍ የሚገባው ሁሉ ወደ ሆድ እንደሚሄድና ከዚያም ዐይነ ምድር ሆኖ ወደ ውጭ እንደሚጣል አታስተውሉምን?