\v 7 \v 8 7-8 ሌላውም ዘር በሾህ መካከል ወደቀ ሾሁም የበቀለውን አንቆ አስቀረው። ከዘሩ አንዳንዱ ግን በመልካም አፈር ላይው ወደቀ መቶ እጥፍ ፍሬም አፈራ”። ኢየሱስ ይህንን ከተናገረ በኋላ ጮክ ብሎ “ጆሮ ያለው ይስማ” አለ።