am_luk_text_ulb/12/22.txt

1 line
394 B
Plaintext

\v 22 ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንደዚህ አላቸው፡- ‹‹ስለዚህ እኔ እነግራችኋለሁ ምን እንበላለን ብላችሁ ስለ ሕይወታችሁ ወይም ምን እንለብሳለን ብላችሁ ለሰውነታችሁ አትጨነቁ፡፡ \v 23 ምክንያቱም ሕይወት ከምግብ ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና፡፡