am_luk_text_ulb/09/59.txt

1 line
447 B
Plaintext

\v 59 \v 60 59 ከዚያ በኋላ ለሌላው ሰውዬ፦ “ተከተለኝ” አለው። ሰውዬው ግን “ጌታ ሆይ፣ በቅድሚያ እንድሄድና አባቴን እንድቀብር ፍቀድልኝ” አለው። 60 እርሱ ግን፦ ሙታናቸውን እንዲቀብሩ ሙታንን ተዋቸው፣ አንተ ግን በየስፍራው ሁሉ ሄደህ የእግዚአብሔርን መንግሥት አውጅ” አለው።