\v 35 የሥራ ልብሳችሁን በሚገባ ለብሳችሁ በተጠንቀቅ ቁሙ፣ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ \v 36 በሚመጣበትና በሩን በሚያንኳኳበት ጊዜ ፈጥነው በሩን እንደሚከፍቱለት ጌታቸው ከሠርግ ሲመለስ እንደሚጠባበቁ ሰዎች ሁሉ፡፡