\c 11 \v 1 1 በአንድ ስፍራ ሲጸልይ ቆይቶ ሲያበቃ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር አንዱ እንደዚህ አለው፦ “ጌታ ሆይ፣ ዮሐንስ ደቀ መዛሙርቱን እንዳስተማረ ለእኛም ጸሎት መጸለይ አስተምረን”