\v 17 ኢየሱስም፣ “እናንተ ሁለታችሁ እየተጓዛችሁ የምትነጋገሩት ስለምንድን ነው?” አላቸው። ያዘኑ መስለው ቆም አሉ። \v 18 ስሙ ቀሎጴ የተባለ ከሁለቱ አንዱ እንዲህ ሲል መለሰለት፣ “በኢየሩሳሌም ሰሞኑን የተደረጉትን ነገሮች የማታውቅ አንተ ብቻ ነህን?”