\v 46 ኢየሱስም፥ “አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አኖራለሁ፣” በማለት በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህን ከተናገረ በኋላ ሞተ። \v 47 መቶ አለቃውም የተደረገውን ነገር አይቶ፣ “ይህ ሰው እውነትም ጻድቅ ነበር” በማለት እግዚአብሔርን አከበረ።