\v 30 የሰው ልጅም በሚገለጥበት ቀን እንዲሁ ይሆናል። \v 31 በዚያን ቀን በቤቱ ጣሪያ ላይ ያለ ሰው በቤቱ ውስጥ ያለውን ዕቃ ለመውሰድ አይውረድ። በእርሻም ቦታ ያለ ሰው ወደ ቤቱ አይመለስ።