am_luk_text_ulb/17/22.txt

1 line
604 B
Plaintext

\v 22 ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፦" ከሰው ልጅ ቀናት አንዱን ለማየት የምትናፍቁበት ቀን ይመጣል። ነገር ግን አታዩትም። \v 23 ሰዎች እነሆ ክርስቶስ እዚህ አለ፤ ወይም እዚያ ነው፤ ይሉአችኋል። ነገር ግን እነርሱ ሰምታችሁ አትፈልጉኝ፤ አትከተሉአቸውም። \v 24 መብረቅ በሰማይ ላይ ሲበርቅ ከዳር እስከ ዳር እንደሚያበራ የሰው ልጅም በሚመጣበት ቀን እንዲሁ ይሆናል።