\v 3 ለራሳችሁ ተጠንቀቁ። ወንድምህ ቢበድልህ ገሥጸው፤ ተመልሶ ከተጸጸት ይቅር በለው፤ በቀንም ሰባት ጊዜ እንኳ ቢበድልህና ሰባት ጊዜ ተመላልሶ ፦ \v 4 "ስለሠራሁት ኅጢአት ተጸጸትሁ" እያለ ወደ አንተ ቢመለስ ይቅር ልትለው ይገባል።