From f5958f1bd0bf87bb56bc151ada9fcfde8f46c60d Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: Tensae Date: Tue, 21 Nov 2017 10:08:54 +0300 Subject: [PATCH] Tue Nov 21 2017 10:08:53 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 10/17.txt | 2 +- 1 file changed, 1 insertion(+), 1 deletion(-) diff --git a/10/17.txt b/10/17.txt index 8b2599a..47fff93 100644 --- a/10/17.txt +++ b/10/17.txt @@ -1 +1 @@ -\v 17 ሰባዎቹም ደስ እያላቸው ተመለሱና፣ ‹‹ጌታ ሆይ፣ አጋንንት እንኳን በስምህ ታዘዙልን›› አሉት፡፡ \v 18 ኢየሱስም፡- ‹‹ሰይጣን እንደ መብረቅ ከሰማይ ሲወድቅ እየተመለከትኩ ነበር፡፡ \v 19 አስተውሉ፣ በእባቦችና በጊንጦች ላይ ትረማመዱ ዘንድ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣንን ሰጥቻችኋለሁ፣ በምንም ዓይነት መንገድ ምንም አይጐዳችሁም፡፡ \v 20 ይሁን እንጂ መናፍስት ስለተገዙላችሁ በዚህ ብቻ ደስ አይበላችሁ፣ ነገር ግን ስሞቻችሁ በሰማይ የተጻፉ በመሆናቸው በዚህ የላቀ ደስታ ይሰማችሁ፡፡ \ No newline at end of file +\v 17 ሰባዎቹም ደስ እያላቸው ተመለሱና፣ ጌታ ሆይ፣ አጋንንት እንኳን በስምህ ታዘዙልን›› አሉት፡፡ \v 18 ኢየሱስም፡- ‹‹ሰይጣን እንደ መብረቅ ከሰማይ ሲወድቅ እየተመለከትኩ ነበር፡፡ \v 19 አስተውሉ፣ በእባቦችና በጊንጦች ላይ ትረማመዱ ዘንድ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣንን ሰጥቻችኋለሁ፣ በምንም ዓይነት መንገድ ምንም አይጐዳችሁም፡፡ \v 20 ይሁን እንጂ መናፍስት ስለተገዙላችሁ በዚህ ብቻ ደስ አይበላችሁ፣ ነገር ግን ስሞቻችሁ በሰማይ የተጻፉ በመሆናቸው በዚህ የላቀ ደስታ ይሰማችሁ፡፡ \ No newline at end of file