Thu Oct 26 2017 15:08:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
848920f08b
commit
93307da665
|
@ -1 +1 @@
|
||||||
\v 29 ደብረ ዘይት በሚባለው ተራራ በቤተፋጌና በቢታኒያ አቅራቢያ ወዳለው ደብረዘይት ወደሚባል ተራራ በተቃረበ ጊዜ ሁለቱን ደቀመዛሙርቱን \v 30 እንዲህ ብሎ ላካቸው፥ "ወደሚቀጥለው መንደር ሂዱ። ስትገቡ፥ ማንም ያልተቀመጠበትን አንድ የአህያ ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ። ፍቱትና አምጡልኝ። \v 31 ማንም "ለምን ትፈቱታላችሁ?" ብሎ ቢጠይቃችሁ “ለጌታ ያስፈልገዋል" በሉት አላቸው።
|
\v 29 ደብረ ዘይት በሚባለው ተራራ አጠገብ ወደሚገኝ በቤተ ፋጌና ቢታንያ በተቃረበ ጊዜ ሁለቱን ደቀመዛሙርቱን \v 30 እንዲህ ብሎ ላካቸው፥ "ወደሚቀጥለው መንደር ሂዱ። ስትገቡ፥ ማንም ያልተቀመጠበትን አንድ የአህያ ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ። ፍቱትና አምጡልኝ። \v 31 ማንም "ለምን ትፈቱታላችሁ?" ብሎ ቢጠይቃችሁ “ለጌታ ያስፈልገዋል" በሉት አላቸው።
|
Loading…
Reference in New Issue